በፈረንሳይ ወደብ በካሊ ደሴት አቅራቢያ በሚኖሩ ስደተኞች መካከል በተነሳ ጥል ሃያ ሰው ቆስሏል

Your browser doesn’t support HTML5

በፈረንሳይ ወደብ በካሌ የስደተኞች መኖሪያ አካባቢ በአፍጋኒዎችና አፍሪካውያን መካከል በተፈጠረ ውዝግብ ከ20 በላይ የሚሆኑ ቆስለዋል፡፡ 2መቶ የሚሆኑ ስደተኞች ከትናት በስቲያ ሰኞ ጀምሮ እስከ ትናንት ማክሰኞ ማምሻውን በዘለቀ ግጭት በርካቶች ሲጎዱ የተወሰኑ ስደተኞች ስለትነት ያላቸው የብረት ዕቃዎችን እና እንጨቶችን ይዘው ነበር፡፡ በሀምሌ መጀመሪያ በኤርትራውያን እና ኢትዮጵያውያን መካከል ግጭቶች ተከስቶ አሥራ ስድስት ስዎችም ጉዳት ደርሶባቸዋል፡፡