ለፍልሰተኞች የተመደውን ኮታ አውሮፓ ህብረት አባል ሃገሮች እንዲያከብሩ ተበየነ

Your browser doesn’t support HTML5

የአውሮፓ ህብረት አባል ሃገሮች የተወሰኑ ፍልሰተኞችን፣ ስደተኞች እና ጥገኝነት ፈላጊዎች እንዲቀበሉ የተመደበውን ኮታ እንዲያከብሩ የህብረቱ ከፍተኛው ፍርድ ቤት ብይን ሰጠ። የአውሮፓ ፍትህ ፍርድ ቤት ሃንጋሪና ስሎቫኪያ የኮታ ምደባውን በመቃወም ያቀረቡትን ክስ ውድቅ አድርጎባቸዋል።