ሰዎች ለሰዎች ድርጅት በኢትዮጵያ

Your browser doesn’t support HTML5

ሰዎች ለሰዎች ድርጅት ኢትዮጵያ ውስጥ ለሚያከናውናቸው ግብረሰናይ ፕሮጀክቶች 600 ሚሊዮን ብር መድቦ እየተንቀሳቀሰ መሆኑን ገልጿል። ድርጀቱ የተቀናጁ የገጠር ልማት ፕሮጀክቶች ላይ እንደሚያተኩር አስታውቋል።