ከመተከል ዞን ለተፈናቀሉ የሰብዓዊ ድጋፍ ለማድረስ አልተቻለም

Your browser doesn’t support HTML5

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ያለውን የፀጥታ ችግር በመፍራት የሰብዓዊ ድጋፍ ለማጓጓዝ ለሰጉ የተሽከርካሪ ባለንብረቶች የዜግነት ግዴታቸውን እንዲወጡ ጥሪ ቀረበ።