በአደባባይ የሚከበሩ በዓላት - በአዲስ አበባ
Your browser doesn’t support HTML5
በመስከረም አዲስ አበባ ውስጥ በአደባባይ የሚከበሩ በዓላት ኅብረሰተቡን ከኮሮናቫይረሰ ለመጠበቅ በሚያስችል ሁኔታ እንዲከናውኑ ምክትል ከንቲባ አዳነች አቤቤ አሳስበዋል።
Your browser doesn’t support HTML5