የፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ሽኝት

Your browser doesn’t support HTML5

ለሰብዓዊ መብቶች ተሟጋቾችና ታጋዮች በየዓመቱ የሚሰጥ ሽልማት በፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ስም እንደሚያዘጋጅ የኢትዮጵያ የሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ /ኢሰመጉ/ አስታወቀ። አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ውስጥ እንድ ማዕከል፤ አዲስ አበባ ከተማ ውስጥ ደግሞ አደባባይ በስማቸው እንዲሰየም ተጠይቋል።