በትግራይ ክልል የተቃውሞ ሰልፍ ተካሄደ
Your browser doesn’t support HTML5
በትግራይ ክልል ዓዲ ዳዕሮ ከተማ የሚገኙ ነዋሪዎች በዜጎች ላይ በደል ፈፅሟል ያሉት ኃላፊ “ከሕግ አግባብ ውጪ በዋስ ተለቋል” ሲሉ ዛሬ የተቃውሞ ሰልፍ ወጡ።
Your browser doesn’t support HTML5