መድረክ የምርጫውን “ሂደትም ውጤትም አልቀበልም” አለ

  • መለስካቸው አምሃ

መድረክ

በየነ ጴጥሮስ - ፕሮፌሰር /የመድረክ ሊቀመንበር/

Your browser doesn’t support HTML5

የምርጫውን “ሂደትም ውጤትም አልቀበልም” - መድረክ

የ2007 ምርጫ በሕግና በሥርዓት ያልተመራ፤ ሕገመንግሥቱን፣ የምርጫ ሕግጋትንና ድንጋጌዎችን የጣሰ ነው ሲል የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ ከሰሰ፡፡

የምርጫውን ሂደትም ሆነ ውጤት እንደማይቀበል ገልጿል፡፡

በምርጫው ማግስት በአባሎቼና በደጋፊዎቼ ላይ እየተፈፀመ ነው ያለው ማዋከብ እንዲቆም ጠይቋል፡፡

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡