የመድረክ መግለጫ

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት /መድረክ/ ሀገሪቱ ይበልጥ እንድትረጋጋ እና ወደ ተሻለ የለውጥ አቅጣጫ እንድትገባ የብሄራዊ አንድነት መንግሥት በመመስረት እንዲተባበር ለኢህአዴግ ጥሪ አቀረበ፡፡