መድረክ በምርጫው ሂደት ላይ ቅሬታ አሰማ

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

መድረክ በምርጫው ሂደት ላይ ቅሬታ አሰማ

የሕዝቡ የመምረጥ መብት እየተጣሰ ነው ሲል የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ ክሥ አሰምቷል፡፡

እየተመዘገበ ነው የሚባለው ሰውም የገዥው ፓርቲ ደጋፊ እንደሆነ ማስረጃ እንዳለው ብሏል መድረክ

በመድረክ መግለጫ ላይ የተጠናቀረውን ዘገባ ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ