የመድረክ ጉባኤ

Your browser doesn’t support HTML5

የሰሞኑን የኢትዮጵያ የፈዴራላዊ ለዲሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ 16ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ አካሄደዋል። በጠቅላላ ጉባዔም የተለያዩ ውሳኔዎች ያሳለፈው እና የአቋም መግለጫ አውጥቷል ።