የመድረክ ጉባኤ
Your browser doesn’t support HTML5
የሰሞኑን የኢትዮጵያ የፈዴራላዊ ለዲሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ 16ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ አካሄደዋል። በጠቅላላ ጉባዔም የተለያዩ ውሳኔዎች ያሳለፈው እና የአቋም መግለጫ አውጥቷል ።
Your browser doesn’t support HTML5