የኢሶዴፓ መግለጫ

Your browser doesn’t support HTML5

በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት /መድረክ/ ስም ከጥቂት ቀናት በፊት ለጠቅላይ ሚኒስትሩ ፅሕፈት ቤት ተላከ የተባለው ሰነድ የኢትዮጵያ ሶሻል ዴሞክራቲክ ፓርቲን እንደማይመለከተው የፓርቲው ሊቀ መንበር ለቪኦኤ አስታወቁ።