የኢሶዴፓ መግለጫ
Your browser doesn’t support HTML5
በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት /መድረክ/ ስም ከጥቂት ቀናት በፊት ለጠቅላይ ሚኒስትሩ ፅሕፈት ቤት ተላከ የተባለው ሰነድ የኢትዮጵያ ሶሻል ዴሞክራቲክ ፓርቲን እንደማይመለከተው የፓርቲው ሊቀ መንበር ለቪኦኤ አስታወቁ።
Your browser doesn’t support HTML5