ድምጽ የኢሶዴፓ መግለጫ ሜይ 15, 2020 Your browser doesn’t support HTML5 በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት /መድረክ/ ስም ከጥቂት ቀናት በፊት ለጠቅላይ ሚኒስትሩ ፅሕፈት ቤት ተላከ የተባለው ሰነድ የኢትዮጵያ ሶሻል ዴሞክራቲክ ፓርቲን እንደማይመለከተው የፓርቲው ሊቀ መንበር ለቪኦኤ አስታወቁ።