ድምጽ የዓለምቀፍ የሠራተኞች ቀን ሜይ 02, 2020 እስክንድር ፍሬው Your browser doesn’t support HTML5 ከኮቪድ-19 ጋር በተያያዘ የሠራተኞችን ደኅንነት ለመጠበቅ ፤ “የኮቪድ-19 የሥራ ቦታ ምላሽ የሦስትዮሽ ፕሮቶኮል” የተባለ አሠራር ተግባራዊ እየተደረገ መሆኑን የኢትዮጵያ ሠራተኛ ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዶ/ር ኤርጎጌ ተስፋዬ ለአሜሪካ ድምፅ ገለጽ።