በሱዳን ኢትዮጵያውያን ስደተኞች መታወቂያ በማጣታችን ለእስር ተዳረግን አሉ
Your browser doesn’t support HTML5
በሱዳን የሚኖሩ የኢትዮጵያ ስደተኞች የሀገሩ መንግሥት መታወቂያ በጊዜ አለማደስ ለብዙ ችግር እያጋላጠቸው መሆኑን ተናገሩ።
Your browser doesn’t support HTML5