የጉዞ አድዋ ተጓዦች በደሴ

Your browser doesn’t support HTML5

በሰሜኑ የኢትዮጵያ አካባቢ የጸጥታ ሥጋት ቢኖርም ጉዟቸውን በስኬት ለማጠናቀቅ መዘጋጀታቸውን የአድዋ ድል ስምነተኛ ዙር ተጓዦች አረጋገጡ፡፡