“ሴት አልባ ውሎ” ተከበረ

Your browser doesn’t support HTML5

ዛሬ እአአ መጋቢት ስምንት በየዓመቱ የዓለማቀፍ የሴቶች ቀን በዓለም ዙሪያ ይከበራል፡፡‘A Day without Women’ “ሴት አልባ ውሎ” የሚል መጠሪያ በሱጡት በዛሬው ዓድማቸው ቀኑ ከሥራ ቀርተው ቤት መዋል ነው፡፡