በ2008 ዓ.ም. የማንዴላ-ዋሽንግተን ወጣት አፍሪካዊያን መሪዎች የልምድ ልውውጥ ፕሮግራም ተሳታፊዎች ከሆኑት ኢትዮጵያዊው ክብሮም አረጋዊ ጋር የተደረገ ቆይታ

  • ሔኖክ ሰማእግዜር

Your browser doesn’t support HTML5

ክብሮም አረጋዊ በመቀሌ ዩኒቨርስቲ በረዳት ፕሮፌሰርነት በመሥራት ላይ ይገኛል። በተጨማሪም በአሁኑ ወቅት ወጣት ሥራ ፈጣሪዎችን በማሠልጠን፣ በመርዳትና የጀመሩትን የፈጠራ ሥራ እንዴት እንደሚያሳድጉ ያማክራል።