በ2008 ዓ.ም. የማንዴላ -ዋሽንግተን ወጣት አፍሪካዊያን መሪዎች የልምድ ልውውጥ ፕሮግራም ተሳታፊዎች ከሆኑት ኢትዮጵያዊው ገበየሁ በጋሻው ጋር የተደረገ ቆይታ
Your browser doesn’t support HTML5
ገበየሁ በጋሻው በጎንደር ዩኒቨርሲቲ በሳይኮሎጂ ትምሕርት ክፍል መምሕር ሆኖ ዩኒቨርሲቲው በሚያተኩረው የመማር- ማስተማር ሂደት፣ የምርምር ሥራ እና ማህበረሰብ አገልግሎት ዘርፎች ላይ ይሠራል። በአሁኑ ወቅት በማህበራዊ የትምሕርት ክፍል የተለያዩ የምርምር ፕሮጀክቶችን በመሥራት ይገኛል።