የወባ ሣምንት

Your browser doesn’t support HTML5

አማራ ክልል ውስጥ ባለፉት ሦስት ወራት ውስጥ ከመቶ ሺ በላይ ሰው በወባ መያዙን የክልሉ የኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት አስታውቋል።