ሰላማዊ ሰልፉ ለሌላ ጊዜ ተላለፈ

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

የኢትዮጵያ ተዋህዶ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የተለያዩ አካላት መስከረም 4/2012 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ ለማካሄድ የጠሩትን ሰላማዊ ሰልፍ ለሌላ ጊዜ ማስተላለፋቸውን አስተባባሪው ኮሚቴ አስታወቀ፡፡