ድምጽ ሰላማዊ ሰልፉ ለሌላ ጊዜ ተላለፈ ሴፕቴምበር 13, 2019 መለስካቸው አምሃ Your browser doesn’t support HTML5 የኢትዮጵያ ተዋህዶ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የተለያዩ አካላት መስከረም 4/2012 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ ለማካሄድ የጠሩትን ሰላማዊ ሰልፍ ለሌላ ጊዜ ማስተላለፋቸውን አስተባባሪው ኮሚቴ አስታወቀ፡፡