ድምጽ የአንበጣ መንጋ በአማራ ክልል ኤፕሪል 10, 2020 መስፍን አራጌ Your browser doesn’t support HTML5 በምስራቃዊ የአማራ ዞኖች በደቡብና ሰሜን ወሎ በሰሜን ሸዋና ኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞኖች የአንበጣ መንጋ መታየቱ ተገለጸ፡፡ መንጋው እድገቱን የጨረሰ በመሆኑ በሰብል ላይ የከፋ ጉዳት ባያደርስም ህዝቡን ለድንጋጤ ዳርጎታል ነው የተባለው፡፡