የበረሃ አንበጣ በአርሶ አደሩ ማሳ ላይ ጉዳት አደረሰ

Your browser doesn’t support HTML5

በአማራ ክልል ደቡብ ወሎ ዞን ወረባቦ ወረዳ የበርሃ አንበጣ መንጋ በማሳቸው ላይ ጉዳት ላደረሰባቸው አርሶ አደሮች ድጋፍ ተደረገ።