ድምጽ የበረሃ አንበጣ መንጋ፣ አድርሷል የሚባለው ጉዳት፣ የተጋነነ ነው ተባለ ኖቬምበር 13, 2019 Your browser doesn’t support HTML5 በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያ የገባው የበረሃ አንበጣ መንጋ፣ አድርሷል የሚባለው ጉዳት፣ የተጋነነ እንደሆነ የሀገሪቱ የግብርና ሚኒስቴት አስታወቀ፡፡