የበረሃ አንበጣ መንጋ፣ አድርሷል የሚባለው ጉዳት፣ የተጋነነ ነው ተባለ
Your browser doesn’t support HTML5
በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያ የገባው የበረሃ አንበጣ መንጋ፣ አድርሷል የሚባለው ጉዳት፣ የተጋነነ እንደሆነ የሀገሪቱ የግብርና ሚኒስቴት አስታወቀ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5