የአንበጣ መንጋን ለመቆጣጠር አስቸጋሪ ሆኗል ተባለ

Your browser doesn’t support HTML5

በኢትዮጵያ የተከሰተውን የአንበጣ መንጋን ለመከላከል እስካሁን ከ700ሺ በላይ ሄክታር መሬት ላይ ርጭት መደረጉን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ። ይህም ሆኖ ግን የአንበጣ መንጋውን ለመቆጣጠር አስቸጋሪ ሆኗል ተብሏል።