አዲስ የአንበጣ ወረራ በኢትዮጵያ

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

አዲስ የአንበጣ ወረራ በኢትዮጵያ እየተስፋፋ መሆኑን የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የዓለም የምግብና የግብርና ድርጅት አስታወቀ። የአንበጣው መንጋ በሚያደርሰው ጥፋት በሀገሪቱ የግብርና ምርት ላይ አሉታዊ ጫና ሊያስከትል እንደሚችል ተገለፀ።