ድምጽ አዲስ የአንበጣ ወረራ በኢትዮጵያ ጃንዩወሪ 21, 2020 መለስካቸው አምሃ Your browser doesn’t support HTML5 አዲስ የአንበጣ ወረራ በኢትዮጵያ እየተስፋፋ መሆኑን የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የዓለም የምግብና የግብርና ድርጅት አስታወቀ። የአንበጣው መንጋ በሚያደርሰው ጥፋት በሀገሪቱ የግብርና ምርት ላይ አሉታዊ ጫና ሊያስከትል እንደሚችል ተገለፀ።