በምስራቅ አፍሪካ የተከሰተው የአንበጣ መንጋ

Your browser doesn’t support HTML5

የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት/ተመድ/ ወደ ምስራቅ አፍሪካ እየገባ ያለው የበረሃ አንበጣ የሚያደርሰውን ጉዳት ለመግታት የሚያስችል ዓለምቀፍ ድጋፍ እንዲደረግ ጠይቋል። ኢትዮጵያ፣ ኬንያ እና ሶማሊያ ከሰባ ዓመት ወዲህ ታይቶ በማይታወቅ ሁኔታ በአንበጣ መንጋ መጠቃታቸውን ተገልጿል።