አቶ ልደቱ አያሌው በፖሊሲ ቁጥጥር ሥር መዋላቸው ተነገረ
Your browser doesn’t support HTML5
አቶ ልደቱ አያሌው በፖሊሲ ቁጥጥር ሥር መዋላቸው ተነገረ። ጠርጥሪያቸዋለሁ ብሎ እንዲያዙ የፍርድ ቤት ትዕዛዝ ያወጣባቸው የቢሾፍቱ ከተማ ፖሊስ መሆኑ ታውቋል።
Your browser doesn’t support HTML5