አቶ ልደቱ አያሌው በፖሊሲ ቁጥጥር ሥር መዋላቸው ተነገረ

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

አቶ ልደቱ አያሌው በፖሊሲ ቁጥጥር ሥር መዋላቸው ተነገረ። ጠርጥሪያቸዋለሁ ብሎ እንዲያዙ የፍርድ ቤት ትዕዛዝ ያወጣባቸው የቢሾፍቱ ከተማ ፖሊስ መሆኑ ታውቋል።