በሊብያ እስር ቤት ላይ በተፈፀመ የአየር ጥቃት ፍልሰተኞች ተገደሉ

Your browser doesn’t support HTML5

ከሊብያ መዲና ወጣ ብሎ በሚገኘው ፍልሰተኞች የታሰሩበት ቦታ ላይ የተፈፀሙት የአየር ድብደባዎች ቢያንስ የ40 ሰዎችን ህይወት በማጥፋታቸው በጦርነት ወንጀል ደረጃ ሊታይ እንደሚችል የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሊብያ ልዑክ አስገንዝቧል።