የኤርትራው የሰኞ አጋጣሚ የትልቁ ሥዕል ትንሽ ምዕራፍ ነው - ሌአናር ቪንሶን

ሌአናር ቪንሶን

ወደ አንድ መቶ የሚሆኑ የኤርትራ ወታደሮች ሰሞኑን ባካሄዱት አመፅ የማስታወቂያ ሚኒስቴሩን ይዘውት ውለዋል፡፡ ምሽት ላይ ለቅቀው ወጥተዋል፡፡ ነገሩ ምንድነው? ሰዎቹስ እንዴት ናቸው? ወደፊትስ?



Your browser doesn’t support HTML5

የኤርትራው የሰኞ አጋጣሚ 'የትልቁ ሥዕል ትንሽ ምዕራፍ ነው' - ይላል ሌአናር ቪንሶን



ኤርትራ


ወደ አንድ መቶ የሚሆኑ የኤርትራ ወታደሮች ሰሞኑን ባካሄዱት አመፅ የማስታወቂያ ሚኒስቴሩን ይዘውት ውለዋል፡፡ ምሽት ላይ ለቅቀው ወጥተዋል፡፡ ነገሩ ምንድነው? ሰዎቹስ እንዴት ናቸው? ወደፊትስ?

በአሁኑ ሰዓት ያለውን ሁኔታ ለማወቅ «ኤርትራዊያን» የተሰኘ መጽሐፍ ደራሲና በድንበር-የለሽ ጋዜጠኞች ቡድን የቀድሞው የፕሬስ ነፃነት ዳይሬክተር፣ ፍሪላንስ ጋዜጠኛ ሌኦናር ቪንሶንን የቪኦኤ የአፍሪቃ ቀንድ ክፍል ኃላፊ ፒተር ሃይንላይን አነጋግሯል።

ሌኦናር ቪንሶን በኤርትራ ጉዳይ ላይ ላለፉት አራት ዓመታት ጥናቶችን እያካሄደ ይገኛል፡፡

ፒተር ለቪንሶን ያቀረበው የመጀመሪያው ጥያቄ ወደ ማስታወቂያ ሚኒስቴር ሄደው መሥሪያ ቤቱን ተቆጣጥረው የነበሩት ሰዎች አሁን በምን ሁኔታ ላይ እንደሚገኙ ነበር፡፡

ዘገባውን ያዳምጡ