ድምጽ ሸገር የምግብ ዘይት ፋብሪካ ግንባታ በአዲስ አበባ ዲሴምበር 31, 2019 ሙክታር ጀማል Your browser doesn’t support HTML5 በቀን 600 ሺህ ሊትር የሚያመርት የሸገር ምግብ ዘይት ፋብሪካ ግንባታ አዲስ አበባ ውስጥ ተጀምሯል። የፋብሪካው ባለቤት ሚድሮክ ኢትዮጵያ ነው።