ቪድዮ ከትግራይ የተፈናቀሉ ስደተኞች በኡም ራቁባ የስደተኞች መጠለያ - ሱዳን ጁን 20, 2021 Your browser doesn’t support HTML5 በአውሮፓውያን የቀን አቆጣጠር ከህዳር 2020 አንስቶ ቁጥራቸው 63ሺህ የሚደርስ ከትግራይ የተፈናቀሉ ስደተኞች ምሥራቃዊ ሱዳን ደርሰዋል። ከዚህም ውስጥ 20ሺው ህፃናት ናቸው። በተባበሩት መንግሥታት የህፃናት መርጃ ድርጅት/ዩኒሴፍ/ ኡም ራቁባ የስደተኞች የመጠለያ ሠፈር ሱዳን