የእምቦጭ አረምን የማስወገድ ዘመቻ ተጀመረ

Your browser doesn’t support HTML5

እምቦጭ አረምን ከጣና ሃይቅ ላይ ለማጥፋት የታለመ የአንድ ወር ዘመቻ በፌደራል መንግሥቱና በአማራ ክልላዊ መንግሥት ዛሬ ተጀምሯል።