የኮንሶና አካባቢው ፀጥታ

Your browser doesn’t support HTML5

በደቡብ ክልል ኮንሶና አካባቢው ለወራት የዘለቀው ሁከት ረግቦ “አንፃራዊ” ሰላም መስፈኑን ነዋሪዎች ለአሜሪካ ድምፅ ገለጡ።