ደቡብ ክልል በኮንሶ ዞን እና አካባቢው የተፈናቀሉ ሰዎች ጉዳይ

Your browser doesn’t support HTML5

በደቡብ ክልል በኮንሶ ዞን እና አከባቢው በተፈጠረ ግጭት ለተፈናቀሉ ዜጎች ሰብዓዊ ድጋፍ ማድረግ መጀመሩን የክልሉ የአደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን ገለጠ።