በኬንያ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ በፖሊሶችና በተቃዋሚዎች መካከል ግጭት ተፈጠረ

Your browser doesn’t support HTML5

ኬንያ ውስጥ ዛሬ የተካሄደው የፕሬዚዳንታዊ ማጣርያ ምርጫ በፖሊሶችና በተቃዋሚዎች መካከል ግጭት አስከትሏል። ተቃዋሚዎች በሚበዙባቸው አካባቢዎች ደግሞ የምርጫ ጣብያዎች ሳይከፈቱ ቀርተዋል።