“ከጥቅምት 2 በኋላ የኬንያ ፓርላማን እናዘጋለን” - የኬንያ የሕግ ባለሞያዎች ማኅበር

Your browser doesn’t support HTML5

የኬንያ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ዳኛ የሃገሩ ፕሬዚዳንት የኬንያን ፓርላማ እንዲበትኑ ያስተላለፉት ምክረ ሃሳብ አነጋጋሪነቱ ቀጥሏል።