ድምጽ የናይሮቢ ከንቲባ በሙስና ወንጀል ተጠርጥረው ተያዙ ዲሴምበር 06, 2019 ገልሞ ዳዊት Your browser doesn’t support HTML5 የኬንያ ፖሊስ የናይሮቢ ከተማ ከንቲባ በሙስና ወንጀል በመጠርጠር ዛሬ በቁጥጥር ሥር ውለዋል፡፡ ማይክ ሶንኮ ወደ 3.5 ሚሊዮን የአሜሪካን ዶላር መዝብረዋል መባላቸውን ፖሊስ አስታውቋል፡፡