መንግሥት ለዳኞች ደኅንነት ጥበቃ እንዲያደርግ ተጠየቀ

Your browser doesn’t support HTML5

አማራ ክልል ውስጥ ዳኞች ላይ የሚፈፀም ጥቃት እንዳሳሰባው የክልሉ ጠቅላይ ፍ/ቤት ገልጿል። ከሰሞኑ ምዕራብ ጎጃም ዞን ውስጥ ሦስት ዳኞች ማንነታቸው ባልታወቁ ሰዎች ጥቃት እንደተፈፀመባቸው ተገልጿል።