ድምጽ መንግሥት ለዳኞች ደኅንነት ጥበቃ እንዲያደርግ ተጠየቀ ማርች 03, 2020 አስቴር ምስጋናው Your browser doesn’t support HTML5 አማራ ክልል ውስጥ ዳኞች ላይ የሚፈፀም ጥቃት እንዳሳሰባው የክልሉ ጠቅላይ ፍ/ቤት ገልጿል። ከሰሞኑ ምዕራብ ጎጃም ዞን ውስጥ ሦስት ዳኞች ማንነታቸው ባልታወቁ ሰዎች ጥቃት እንደተፈፀመባቸው ተገልጿል።