የሥራ አውደ ርዕይና ወጣት ምሩቃን በኢትዮጵያ

Your browser doesn’t support HTML5

ከታህሳስ 3-7 /2013 ኢትዮጵያ ውስጥ ከሚገኙ ዩኒቨርስቲዎች ተመርቀው ለሚወጡ ወጣቶች የተዘጋጀ የሥራ ፈላጊና አሠሪ ቀጣሪዎችን የሚያገናኝ “የሥራ አውደ ርዕይ” በአዲስ አበባ ተዘጋጅቶ ነበር፡፡