የአፍሪካ ስደተኞች በጣሊያን

Your browser doesn’t support HTML5

የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት በሚደገፈው እንቅስቃሴ በትናንትናው ዕለት ከሊቢያ አንድ መቶ አርባ ስድስት ጥገኝነት ፈላጊዎችን ወደጣሊያን ማጓጓዝ መቻሉን የደረሰን ዜና አስታወቀ፡፡