የኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢሣያስ አፈወርቂ ወደ አስመራ ተመለሱ

Your browser doesn’t support HTML5

የኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢሣያስ አፈወርቂ በኢትዮጵያ ለሦስት ቀናት ያደረጉትን ይፋዊ የሥራ ጉብኝት አጠናቀው ዛሬ ወደ አስመራ ተመልሰዋል።