ኢሳያስ ኢትዮጵያ ናቸው
Your browser doesn’t support HTML5
የኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ለሥራ ጉብኝት አዲስ አበባ ገብተዋል። በኢትዮጵያና በኤርትራ መካከል የተፈጠረውን የሰላም ስምምነት መነሻ ያደረገው የኖቤል ሽልማት ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከተበረከተ ወዲህ ሁለቱ መሪዎች በአካል ሲገናኙ የመጀመሪያቸው ነው።
Your browser doesn’t support HTML5