የእሬቻ ክብረ በዓል አከባበር ዙሪያ መግለጫ ተሰጠ

Your browser doesn’t support HTML5

የዘንድሮው የእሬቻ በዓል ኮቪድ-19ኝን እና የወቅቱን የፀጥታ ሁኔታ መሰረት ባደረገ መልኩ እንደሚከበር የኦሮሞ አባ ገዳዎች ህብረት አስታወቁ።