አዲስ አበባ —
በኢትዮጵያ ፅንስን በማቋረጥ ላይ ተጥሎ የነበረውን ገደብ ያላላው ሕግ ተግባራዊ ከሆነበት ከ1998 ዓ.ም ጀምሮ በመቶ ሺሆች የሚቆጠሩ ሴቶችን ሕይወት ማትረፍ መቻሉን ባለሙያዎች ተናግረዋል፡፡
ፅንስን በማቋረጥና በቤተሰብ ምጣኔ ላይ የሚሠራው አይፓስ - ኢትዮጵያ አርባኛ ዓመት አዲስ አበባ ላይ ሲከበር በተለይ ፅንስን በማቋረጥ ላይ የነበረውን ዝምታ ከመስበር አንፃር ውጤታማ ሥራ ማከናወኑ ተገልጿል፡፡
ለዝርዝሩ የአይፓስ-ኢትዮጵያን ዳይሬክተር ወ/ሮ ሣባ ኪዳነማርያምን ያነጋገረውን የእስክንድር ፍሬውን ዘገባ የያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5
በኢትዮጵያ ፅንስን በማቋረጥ ላይ ተጥሎ የነበረውን ገደብ ያላላው ሕግ ተግባራዊ ከሆነበት ከ1998 ዓ.ም ጀምሮ በመቶ ሺሆች የሚቆጠሩ ሴቶችን ሕይወት ማትረፍ መቻሉን ባለሙያዎች ተናግረዋል፡፡
ፅንስን በማቋረጥና በቤተሰብ ምጣኔ ላይ የሚሠራው አይፓስ - ኢትዮጵያ አርባኛ ዓመት አዲስ አበባ ላይ ሲከበር በተለይ ፅንስን በማቋረጥ ላይ የነበረውን ዝምታ ከመስበር አንፃር ውጤታማ ሥራ ማከናወኑ ተገልጿል፡፡
ለዝርዝሩ የአይፓስ-ኢትዮጵያን ዳይሬክተር ወ/ሮ ሣባ ኪዳነማርያምን ያነጋገረውን የእስክንድር ፍሬውን ዘገባ የያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡