ድምጽ በሞዛምቢክ ከሞት የተረፉ ኢትዮጵያውያን ድጋፍ ማርች 25, 2020 ገልሞ ዳዊት Your browser doesn’t support HTML5 የዓለምቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት /IOM/ ትናንት በሞዛምቢክ በተሽከርካሪ ውስጥ ታፍነው ከሞቱ 64 ኢትዮጵያዊያን ሌላ በህይወት የተረፉት የህክምና ድጋፍ እንዲያገኙ በማድረግ ላይ መሆኑን ገለጸ።