በሞዛምቢክ ከሞት የተረፉ ኢትዮጵያውያን ድጋፍ

Your browser doesn’t support HTML5

የዓለምቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት /IOM/ ትናንት በሞዛምቢክ በተሽከርካሪ ውስጥ ታፍነው ከሞቱ 64 ኢትዮጵያዊያን ሌላ በህይወት የተረፉት የህክምና ድጋፍ እንዲያገኙ በማድረግ ላይ መሆኑን ገለጸ።