ለዘላቂ መፍትሄ እርቀ ሰላም እንደሚያስፈልግ ተገለፀ

  • እስክንድር ፍሬው

የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ

ተፈጥሮ የነበረው አለመረጋጋት ሰከን ያለ ቢመስልም ለዘላቂ መፍትሄ ግን እርቀ ሰላም እንደሚያስፈልግ የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ አስታወቀ።

በዚሁ ርእስ የሚመክርና የመፍትሔ ሃሳብ የሚያመነጭ ጉባኤ ዛሬ በአዲስ አበባ የተባበሩት መንግሥታት የስብሰባ ማዕከል ተጀምሯል።

ዘጠና ሰባት ከመቶ የሚሆነውን ህዝብ የሚወክሉ የሃገሪቱ ሰባት ዋና ዋና ሃይማኖቶች የተካተቱበት የኢትዮጵያ የሀይማኖት ተቋማት ጉባዔ ለወራት የዘለቀውን አለመረጋጋት ለማስቆም ለሰላሙ ሂደትም የበኩሉን ለማድረግ ሲሰራ መቆየቱን ይናገራል፡፡

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

ለዘላቂ መፍትሄ እርቀ ሰላም እንደሚያስፈልግ ተገለፀ