"መስፈርቶችን አሟልቶ ፈቃድ የተከለከለ ድሮን የለም" - ኢንሳ
Your browser doesn’t support HTML5
የመቀሌ ዩኒቨርስቲ ያስመጣው አንድ ሰው አልባ በራሪ ቁስ ወይም ድሮን ፈቃድ ያላገኘው የደኅንነት መስፈርቶችን ባለማሟላቱ እንደሆነ የመረጃ መረብ ደኅንነት ኤጀንሲ /ኢንሳ/ ዋና ዳይሬክተር አስታውቋል።
Your browser doesn’t support HTML5