ለባይደን ፕሬዚዳንታዊ በዓለ ሲመት ጥበቃው ተጠናክሯል

Your browser doesn’t support HTML5

በሚቀጥለው ሳምንት እኤአ ጥር 20 የሚደረገውን የተመራጩን ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን በዓለ ሲመት አስመልክቶ፣ ህግ አስከባሪዎችና በዋሽንግተን ዲሲ ዙሪያ ያሉ ባለሥልጣናት፣ የጸጥታ ጥበቃውን ከወዲሁ ለማጠናከር እስከ ዛሬ ታይቶ የማይታወቅ የደህንነት እምርጃዎችን ተግባራዊ እያደረጉ ነው፡፡