ምክር ቤቱ የአቶ ክርስቲያን ታደለን ያለመከሰስ መብት አነሣ

Your browser doesn’t support HTML5

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ኀሙስ፣ መጋቢት 5 ቀን 2016 ዓ.ም. ባካሔደው መደበኛ ስብሰባ፣ ሰባት ወራት በእስር ላይ የሚገኙትን የአባሉን የአቶ ክርስቲያን ታደለን ያለመከሰስ መብት አነሣ።