ዩናይትድ ስቴትስ ኤምባሲዋን ወደ እየሩሳሌም በማዛወር ዕቅድ በተነሳ ግጭት ፍልስጤማውያን ታሰሩ

Your browser doesn’t support HTML5

ዩናይትድ ስቴትስ ኤምባሲዋን ወደ እየሩሳሌም የማዛወር ዕቅዷን ይፋ ማድረግ ተከትሎ ከተቀሰቀሰው ቀውስና ግጭት ጋር በተያያዘ በብዙ መቶዎች የሚቆጠሩ ፍልስጤማውያን መታሰራቸው ተዘገበ።